BRIGHT FUTURE FOR ETHIOPIANS !!!

BRIGHT FUTURE FOR ETHIOPIANS !!!

Saturday, 31 May 2014

Witness: The “Innocent” Human Trafficker

by Amy Braunschweiger
Human Rights Watch
Most Yemenis were at home taking their afternoon siesta when Belkis Wille, Human Rights Watch’s Yemen researcher, walked into the shop in Haradh for the meeting she had arranged with Nadim. The shop owner, a friend of Nadim’s, took her to the back office to wait. The heat in the dusty desert town was stifling, and the shop was hardly better – Haradh had almost no electricity, and air conditioning wasn’t an option. Shortly after Belkis arrived, a round man in his 40s walked through the door. He stood with his back to her, shifting his weight from one foot to the other. He seemed nervous, glancing frequently around the room.

በእነ አቶ መላኩ ፈንታ የክስ መዝገቦች ላይ ብይን ተሰጠ



የተከሳሾች መቃወሚያ ውድቅ ሆኗል

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት 15ኛ ወ/ችሎት የሙስና ክስ የቀረበባቸውን የቀድሞ ገቢዎችና ጉምሩክ ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፈንታንና በሶስት መዝገቦች የተከሰሱ ሌሎች ተከሳሾችን የክስ መቃወሚያና የአቃቤ ህግን ምላሽ መርምሮ በትናንትናው እለት ብይን ሰጠ፡፡ ፍ/ቤቱ አብዛኛውን የተከሳሾችን መቃወሚያ ውድቅ አድርጓል፡፡

ፍ/ቤቱ ብይኑን ከመስጠቱ በፊት ተከሳሾቹ ያመለከቱትን የክስ መቃወሚያና የአቃቤ ህግን ምላሽ አስታውሷል፡፡

አረብሳት ከኢትዮጵያ የሞገድ አፈና እየተደረገብኝ ነው አለ


አረብሳት ከኢትዮጵያ የሞገድ አፈና እየተደረገብኝ ነው አለ
ካቻምናም ታፍኛለሁ፣ ዘንድሮ ግን በህግ እጠይቃለሁ ብሏል

ተቀማጭነቱን በሳዑዲ አረቢያ ያደረገውና በርካታ የቴሌቪዥን ጣቢያዎችን በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚያሰራጨው የአረብ ሳተላይት ኮሙኒኬሽን ተቋም (አረብሳት) ካለፈው ሳምንት ጀምሮ እየተፈጸመበት ያለው ዓለማቀፍ የሳተላይት ሞገድ አፈና (Jamming) ምንጩ ከኢትዮጵያ መሆኑን እንዳረጋገጠ ገለጸ፡፡

Tuesday, 29 April 2014

ያ ትውልድ

ሜይ ዴይና ዝክረ ሰማዕታት 

የ«ያ ትውልድ ተቋም»ን ድረ ገጽ ይፋ መደረግ 2ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ

የሜይ ዳይ እንቅስቃሴ ቅኝቱን የጀመረው በ18ኛው ምዕተ ዓመት ገደማ የሽካጎ ሄይ ገበያ ግርግር
(Chicago Haymarket Incident) እየተባለ በሚታወቀው የሽካጎ ሄይ ገበያ ሠራተኞች (Chicago
haymarket employee) ባደረጉት በቀን የ8፡00 ሰዓት የሥራ ሰዓት ሕግ ጥያቄ ነው። በዚህም
ሰሌፍ ሊይ ከፖሉስ ጋር በተደረገው ግጭት ሳቢያ በፖሉስ ተኩስ ቁጥሩ ያሌታወቀ ስራተኛ
ሕይወቱን አጥቶአል።

በ1889 እ.ኤ.አ. ገደማ የፓሪሱን አብዮት የመቶ ዓመት መታሰብያ በማድረግ ፓሪስ ላይ
የተሰየመው የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ ጉባዔ ይህንን ቀን ሚያዝያ 23 (May 1st)ን የሽካጎን
ሠራተኞች ትግል በማስታወስ፤ ይህ ቀን እንደ መታሰቢያነቱ የዓለም ሠራተኞች ትግል መታሰቢያ
ቀን እንዱሆን አሳስቦ ሀሳቡ በዚህ ጉባዔ የደመቀ አድማጭ ሳያገኝ ቀረ።

Monday, 28 April 2014

UK slams Ethiopia’s human rights record

The 2013 edition of the Human Rights and Democracy Report of the government of the United Kingdom (UK)
Image
severely criticized the government of Ethiopia for its application of its Anti-Terrorism Proclamation and the Charities and Societies Proclamation, which hampers the activity of the opposition camp of the country. 
The report says that the UK is concerned about continuing restrictions on opposition and dissent in Ethiopia through use of the Anti-Terrorism Proclamation (ATP) and the Charities and Societies Proclamation (CSP) .

ጥቂት ስለ ማዕከላዊ!

አክመል ነጋሽ

ማዕከላዊን በከፊል አውቀዋለሁ፡፡ ከትናንት በስቲያ ሰባት የሚሆኑ ጋዜጠኞች፣ ብሎገሮችና አክቲቪስቶች መታሰራቸውን ተከትሎ ወደ ማእከላዊ መወሰዳቸውን ሰምተናል፡፡ በቀጣዮቹ ቀናት ምን ሊፈጠር እንደሚችል ማሰብ ተገቢ ነው፡፡ ጨለምተኛ ልመስል እችል ይሆናል፤ እውነታው ግን ይኸው ነው፡፡
መጀመሪያ ክሱ ምን ሊሆን ይችላል የሚለው አጓጊ ጥያቄ ነው፡፡ ይህን ለማወቅ ወሳኝ ፍንጭ የሚሰጠው የቤት ፍተሻው ነው፡፡ የታሰሩትን ሰዎች ቤት የሚፈትሹት ፖሊሶችና መርማሪዎች ቤቱን የሚፈትሹት ለጥቂት ሰዓታት (ቢበዛ ለሁለት ሰዓታት) ከሆነና በጣም ብርበራ ያልበዛበት ከሆነ አለቆች በጸረ ሽበር ሕግ ለመክሰስ እንዳላሰቡና አስፈራርተው ብቻ በዋስ ለመልቀቅ እንዳሰቡ ፍንጭ ይሰጣል፡፡ በተቃራኒው ፍተሻው በትንሹ ከስድስት ሰዓታት በላይ የሚረዝምና በቤቱ የተገኘውን ወረቀት፣ መጽሐፍ፣ ሲዲ፣ ኮምፒውተርና ሞባይሎች ምንም ሳይስቀሩ ሰብስቦ የሚያስኬድ ከሆነ ጉዳዩ በጸረ ሽብር ሕግ ከመክሰስ ጋር የተያያዘ እንደሆነ መጠርጠር ያሻል፡፡

ለኢህአዴግ ባዳ የሆኑት ነገር ግን እንደ በቀቀን የሚደጋግማቸው ቃላቶች ‹‹ ዴሞክራሲያዊነትና ልማታዊነት ››

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም የመንግስታቸውን የዘጠኝ ወራት ሪፖርት ለፓርቲያቸው የፓርላማ አባላት ባቀረቡበት ወቅት(ሁለት ወንበር ከማጣታቸው ውጪ) ‹‹ዴሞክራሲያዊነት ለመንግስታቸው የህልውና ጉዳይ ››እንደሆነ አውስተው ነበር፡፡ልማታዊ በመሆናችን ዴሞክራሲን እንደ ትርፍ ነገር የምንቆጥር የሚመስላቸው ተሳስተዋል ለማለት አስረግጠው ሲናገሩ አድምጬ ነበር፡፡
ኢህአዴግ በየጊዜው የፖለቲካ አክሮባት እየሰራ ንፋሱ እንደወሰደው ከአንዱ ርዕዩተ ዓለም ወደ አንዱ እንደፌንጣ እየዘለለ ‹ልማታዊ ወ ዴሞክራሲያዊ ነኝ› እያለን ነው፡፡ድርጅቱ ወይም ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመሩት መንግስት አንዱን መሆን ሳይችል በእመስላለሁ የፖለቲካ ድርቅና ልማቱም ዴሞክራሲውም አይቅርብኝ እያለ ነው፡፡