
ነብዩ በተለይም ከወራት በፊት ከሳውድ አረቢያ በሚፈናቀሉ ኢትዮጵያውያን ዙሪያ ሚዛናዊ ዘገባዎችነ በማቅረብ የበርካታ ኢትዮጵያውያንን ስሜት ለመግዛት ቻለብዙዎች በድፍረቱ የሚያደንቁት ጋዜጠኛ ነው።
የነብዩን ቤተሰቦችም ሆነ የጀርመን ድምጽ የአማራኛው ክፍል ሃላፊን ለማግኘት በተደጋጋሚ ስልካቸው ላይ ብንደውልም ልናገኛቸው አልቻልም። ድርጅቱ የጋዜጠኛውን መታሰር በተመለከተ ምንም አይነት መግለጫ አልሰጠም።
No comments:
Post a Comment